BFSU የአዲሱን ዘመን የቻይናን የልማት ግኝቶች የሚያሳዩ አጫጭር ተከታታይ ዘጋቢ ፊልሞችን ለማዘጋጀት የዓለም አቀፍ የተማሪዎችን አስተያየት በግብዓትነት ተጠቅሟል።ቪዲዮዎቹ ከተለያዩ አገሮች የተውጣጡ ዓለም አቀፍ ተማሪዎችን ዋና የፊልም ተዋናይ አድርገው የሚያሳዩ ሲሆን ይዘቶቹም የውጭ ሀገር ተመልካቾችን ትኩረት የሚስቡና የቻይና ዘመናዊነት የሚያመለክቱ...
Exchanges and mutual learning make civilizations richer and more colorful. In the face of unprecedented changes in today's world, the call for dialogue and communication among global civilizations grows louder. The video series "Mutual Learning among Civilizations: China and the World" aims to explore the interactions and integration between Chinese culture and the diverse cultures of the globe, showcasing ...
ከቢ ኤፍ ኤስ ዩ የአፍሪካ ጥናት ትምህርት ቤት ባልደረባ የሆኑ ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች የቻይና እና ኢትዮጵያ የወዳጅነት ሽልማት የምርምር ድጋፎችን አሸነፉ፡፡በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2025/2026 የቻይና እና ኢትዮጵያ ወዳጅነት ሽልማት ያሸነፉ የምርምር ድጋፍ ተሸላሚዎች ዝርዝር በቅርቡ ይፋ አድርጓል። በዚህም ከአፍሪካ ጥናት ትምህርት ቤት የአ...
ዲሴምበር 24 ቀን2025፣ በቻይና የኡራጓይ አምባሳደር አኒባል ካብራል ቤጂንግ ፎሪዬን ስተዲስ ዩኒቨርሲቲን ጎብኝተዋል። በዚህ ጊዜ የBFSU ፕሬዝዳንት እና የዩኒቨርሲቲው የኮሚኒስት ፓርቲ ምክትል ፀሐፊ ፕሮፌስር ጂያ ዌንጂያን እና የፓርቲው ኮሚቴ ቋሚ ኮሚቴ አባል እና ምክትል ፕሬዝዳንት ፕሮፌስር ዣኦ ጋንግ ካብራልን እና የልዑካን ቡድናቸውን ተቀብለው አነጋግ...
ታህሳስ 3 ቀን፣ በደቡብ አፍሪካ የስፖርት፣ የኪነጥበብ እና የባህል ሚኒስትር ጌይተን ማኬንዚ የሚመራ የልዑካን ቡድን ቤጂንግ ፎሪየን ስተዲስ ዩኒቨርሲቲን (BFSU) ጎብኝቷል። የBFSU ፕሬዝዳንት እና የዩኒቨርሲቲው የኮሚኒስት ፓርቲ ምክትል ፀሐፊ ፕሮፌስር ጂያ ዌንጂያን እና የፓርቲ ኮሚቴው ቋሚ ኮሚቴ አባል እና ምክትል ፕሬዝዳንት ፕሮፌስር ሊዩ ዢንሉ ልዑካኑን...
ታህሳስ 12 ቀን በቻይና የኒውዚላንድ አምባሳደር ጆናታን ኦስቲን ቤጂንግ ፎሪዬን ስተዲስ ዩኒቨርሲቲን (BFSU) ጎብኝተዋል። የBFSU የኮሚኒስት ፓርቲ ፀሐፊ ሊ ሃይ ኦስቲንን እና ልዑካን ቡድናቸውን ተቀብለው አነጋግረዋል። ሁለቱ ወገኖች እንደ የመምህራን እና የተማሪዎች ልውውጥ፣ የጋራ ምርምር እና እንደ ማኦሪ ቋንቋ ባሉ የደቡብ ፓስፊክ ቋንቋዎች ልማት ዘርፎ...
ታህሳስ 10 ቀን በቻይና የፊንላንድ አምባሳደር ሚኮ ኪኑነን ቤጂንግ ፎሪዬን ስተዲስ ዩኒቨርሲቲን (BFSU) ጎብኝተዋል። የቢኤፍኤስዩ ፕሬዝዳንት እና የኮሚኒስት ፓርቲው ምክትል ፀሐፊ ፕሮፌስር ጂያ ዌንጂያን ኪኑነን እና ልዑካቸውን ተቀብለው አነጋግረዋል። ሁለቱ ወገኖች ትብብርን ስለማስፋፋት፣ የመምህራን እና የተማሪዎች ልውውጥ እና የአካዳሚክ መስተጋብርን...
ታህሳስ 5 ቀን የቻይና የትምህርት ሚኒስቴር እና የፈረንሳይ የከፍተኛ ትምህርት፣ የምርምር እና የጠፈር ጉዳዮች ሚኒስቴር ሁለተኛውን የሲኖ-ፈረንሳይ የትምህርት ልማት ፎረም በሲቹዋን ግዛት በቼንግዱ ከተማ በጋራ አስተናግደዋል። የቤጂንግ ፎሪዬን ስተዲስ ዩኒቨርሲቲ (BFSU) የኮሚኒስት ፓርቲ ፀሐፊ ሊ ሃይ በፎረሙ በተዘጋጀው ንዑስ ፎረም ላይ ንግግር እንዲያደር...
ህዳር 21 ቀን፣ የ2025ቱ የእስያ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶች ፎረም (AUPF) የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት እና አጠቃላይ ስብሰባ በጓንዡ ተካሂዷል። የፎረሙ ጭብጥ "አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች እና ዘርፈ ብዙ ትብብር ፡ በእስያ ከፍተኛ ትምህርት ውስጥ ለጠንካራ እና ሁሉን አቀፍ እድገት አዳዲስ ፈር ቀዳጅ መንገዶችን ዕውን ማድረግ" የሚል ነበር፡፡ የቤጂንግ ፎሪዬን ስተዲስ ዩኒ...